በሶማሊያ ብሄራዊ ጦር ላይ የተጣለውን የጦር መሳሪያ ማዕቀብ ማስነሳት የሽብር ስጋትን ለማስወገድ የሚያግዝ በመሆኑ ማዕቀቡ እንዲነሳ የሚጠይቅ የጋራ መግለጫ ይጠበቃል
አምባሳደር ጴጥሮስ ፀጋይ “አፍሪካውያን በነፃነት መተንፈስ ይችላሉ ከአሜሪካ እና ከፈረንሳይ ተጽእኖ ሙሉ በሙሉ ነፃነታቸውንም ያገኛሉ” ብለዋል።
70 አባላት የሚኖረው የብሔረሰቦች ምክር ቤት የክልሉን ህገመንግስት መተርጎም፣ አጣሪ ጉባኤ ማደራጀት እንዲሁም በአስተዳደር እርከኖች መካከል የሚነሱ ችግሮችን መፍታት ከተሰጡት ስልጣኖች ዋነኞቹ ናቸው
አዲስ ዘይቤ ከሽሬ እና አድዋ ከተማ ነዋሪዎች ባገኘችው መረጃ የኤርትራ ጦር አባላት ከስፍራው ለመውጣት ዝግጅት እያደረጉ እና በተለያዩ ተሽከርካሪዎችም ተጭነው ሲንቀሳቀሱ ተመልክተዋል
በጮቄ ተራራዎች እና ተክሎች መሀል በወጣቱ አብይ አለም የተመሰረተው 'ሙሉ ኢኮሎጅ መንደር' የዓለም ምርጥ የቱሪዝም መንደር ሆኖ ተመረጧል
እስራኤላዊ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ለኢትዮጵያ መንግስት የሚደረግ የቴክኖሎጂ ውጤቶች ድጋፍ መቆም እንዳለበት ለእስራኤል መንግስት ጥያቄ እንዳቀረቡም ተነግሯል
የስምንት ሰዎች ህይወት ባለፈበት እና 3 ሺህ የሚጠጉ ተፈናቃዮች የተጠለሉበት ቀበሮ ሜዳ መጠለያ ጣቢያ በአመት 6 ዙር ድጋፍ ማግኘት የነበረበት ቢሆንም እስካሁን ግን 2 ዙር ብቻ እንደቀረበላቸው ታውቋል
“በዘመነ ጉዳይ ፍርድ ቤቱም ሆነ ፖሊስ ገለልተኛ ለመሆን ጥረት ቢያደርጉም ክሱ ፖለቲካዊ እንደመሆኑ የፖለቲከኞችን ተፅዕኖ መቋቋም አልቻሉም” በማለት ጠበቃው ይናገራሉ
መንግስት ለዩኒቨርሲቲ መምህራን እና የቴክኒክ ረዳቶች ጥያቄ ምላሽ እንዲሰጥ “የሶስት ሳምንታት ጊዜ ለመስጠት” በሚል አድማው መቋረጡ ተሰምቷል። የስራ ማቆም አድማውን መቋረጥ ያልደገፉ መምህራንም ቅሬታቸውን እየገለፁ ነው።
“ጥያቄው እየተከፈለን የሚገኘዉ ደመወዝ በደረጃችን ታሳቢ ይደረግ እንጂ የፖለቲካ ወይም የስልጣን ፍላጎት አይደለም፤ የመኖር ጥያቄ ነዉ”