የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የዓለም ጤና ድርጅት ግንቦት 16 ቀን 2014 ዓ.ም. ባካሄደው 75ተኛው የዓለም ጤና ጉባኤ ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም ለሁለተኛ ጊዜ ድርጅቱን እንዲመሩ ተመርጠዋል።
በድሬደዋ አስተዳደር ከሆስፒታሎች የሚገኘው መረጃ እንደሚያሳየው ከ600 በላይ ሰዎች በአመት የኩላሊት እጥበት እንደሚያስፈልጋቸው አቶ አቤል ተናግረዋል፡፡
ዉሽዉሽ ሻይ ልማት ድርጅት ለሀገር ውስጥ ፍጆታ የሚውል አረንጓዴ ሻይ ቅጠል በኪ.ግ በ4.92 ብር እንዲሁም ለውጭ ገበያ ደግሞ በ7.38 ብር ከአርሶ አደሮቹ ላይ ይረከባል።
በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚከናወነው የላብራቶሪ ምርመራ ቁጥር አነስተኛ ቢሆንም በትላንትናው እለት የተመዘገበው ከ5 ሺህ ሰዎች በላይ በወረርሺኙ መያዝ ከኦሚክሮን ጋር የተያያዘ ሊሆን ይችላል።
የኮቪድ 19 የህክምና ፕሮቶኮሎችን ሳያሟሉ፣ ተገልጋዮችና የህክምና ባለሙያዎች ተገቢውን ጥንቃቄ ሳያደርጉ፣ አስታማሚና ጠያቂዎች ያለ በቂ ጥንቃቄ ከታማሚዎች ጋር እንዲገናኙ የሚፈቅዱ የህክምና ተቋማት መኖራቸውን መስማት አስደንጋጭ ነው።
ባሳለፍነው ዓመት የዓለምን ኢኮኖሚ ያደቀቀው የኮቪድ 19 ወረርሽኝ የኢትዮጵያ የቱሪዝም ህመም፣ የሀገሪቱ አለመረጋጋት ደግሞ ለቱሪዝሙ መናጋት መንስኤ መሆኑ ባህርዳር የቱሪዝም የገቢ ምንጯን በከፍተኛ ሁኔታ እንድታጣ አድርጓል።
ተቋሙ በ10 ዓመት ቆይታው 1ሺህ 5መቶ አቤቱታዎች ቀርበውለታል።
ዘንድሮ የኢሬቻ በአል መስከረም 22 እና 23 ይከበራል።
ከትግራይ 1 ብሎ የሚጀምረው አደረጃጀቱ አዲስ አበባን 14ኛ አድርጎ ይጠናቀቃል። የቁጥር ክለላውን ተከትሎ በመጣው አደረጃጀት “የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች” ውስጥ የሚገኙ ዞኖችና ልዩ ወረዳዎች 5 የተለያዩ ክልሎች ነበሩ።
የጎንደር ጉምሩክ መቅረጫ ጣቢያ ሃላፊ የሆኑት አቶ ወንድሙ አዲስ ከአዲስ ዘይቤ ጋር በነበራቸው ቆይታ በዘንድሮው 2014 ዓ.ም 11 ሚሊዬን 613 ሺ 144 ብር የሚያወጣ የኮንትሮባንድ እቃ መያዛቸውን ነግረውናል።
በአለፉት ዓመታት በባህር ዳር ከተማ ቦታ ከወሰዱ 664 ባለሃብቶች መካከል 142 ብቻ ግንባታቸውን ጨርሰው ወደ ማማረት አንደገቡ ተነገረ፡፡
የጦርነቱን መጀምር ተከትሎ ከወዲሁ የአለም ገበያ በተለይም የነዳጅ ንግድ በርካታ ተለዋዋጭ ሁኔታዎችን እያስተናገደ ይገኛል።
ከልጅነቱ አንስቶ ለኮምፒዩተር ትምህርት ልዩ ዝንባሌና ተሰጥዖ ስለነበረዉ ገና የ7ኛ ክፍል ተማሪ ሳለ ኮምፒዩተሮችን ፕሮግራም ማድረግ መጀመሩን ይናገራል።
ታዳጊው በቅርብ የሚመለከተውን ችግር ለመፍታት ከገነባቸው ድረ-ገጾች መካከል በኦንላይን የባስ ቲኬት መቁረጫ፣ ኦንላይን መገበያያ ይገኙበታል፡፡
ቅርጾችን እና ሞዴሎችን ለማተም የሚያገለግለው ስሪዲ ማተሚያ ማሽን (3D Printer) በቅርብ ዓመታት ለዓለም የተዋወቀ አዲስ የቴክኖሎጂ ፈጠራ ነው።
በሃይቁ በቀን ብቻ ሳይሆን በለሊትም በዓሳ ማስገር ስራ የተሰማሩ ሰዎች ሲኖሩ የቀናቸው ከ200-300 ዓሳ፤ ያልቀናቸው ባዶ እጃቸውን የሚመለሱም አሉ
በበአል የገበያውን ሁኔታ በታዘብነው መሰረት የበሬ ሽያጭ ከ25 ሺህ ብር እስከ 120 ሺህ ብር በሚደርስ ዋጋ ለገበያ ቀርቧል
ዓለም አቀፍ የጤና ድርጅት ካስቀመጠው የጎጂ ብናኝ ነገሮች መጠን አንጻር የአዲስ አበባ ከተማ የብናኝ ልቀት ዓለም አቀፍ ልኬቱን በሶስት እጥፍ በልጧል
ሁሉን አቀፍ ሰለማዊ ድርድር ሲካሄድ፣ ተሳታፊ የሚሆኑ አካላት የሚወክሉት ቡድን ፈጽሞታል ተብሎ የሚታመኑትን ጥፋቶችን አምኖ በመቀበል ህዝባዊ ይቅርታ መጠየቅና ካሳ መክፈል ይገባቸዋል።
አስተያየቶች
ስለ ብሎክቼይን ቴክኖሎጂ አንዳንድ የተሳሳቱ አመለካከቶችን ለማስተካከልና ጠናካራ ጎኖቹን ለማሳየት የተፃፈ ፅሁፍ ነው።
ብሎክቼይን፣ ሕዝብ በአገሩ አስተዳደር ውሳኔ ላይ አንዳይሳተፍ የነበረውን እንቅፋት ያነሳል።
የማዕከላዊ ስታስቲክስ ኤጀንሲ በቅርቡ ባወጣው ሪፖርት በየካቲት ወር የተመዘገበው የዋጋ ግሽበት 20.6 በመቶ መድረሱን አስታውቋል።
በኦሮሚያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት የጅማ ግብርና ምህንድስና ማዕከል የሚሰሩ የግብርና ቴክኖሎጂ ውጤቶች የሆኑት ማሽኖች በተገቢው መንገድ ወደ ህብረተሰቡ እየወረዱ አለመሆኑ ተገለፀ፡፡